ፈቃዱ በቀለ(ዶ/ር) ሚያዚያ 14፣ 2020 መግቢያ በታህሳስ ወር 2019 ዓ.ም ሁዋን በሚባለው የብዙ ሚሊዮን ህዝብ መኖሪያ የቻይና ከተማ የተከሰተውና በጉሮሮ አልፎ ሳምባን የሚጎዳና ወደ ሞትም ሊያደርስ የሚችለው ኮሮና ቫይረስ ወይም ኮቪድ 19 በመባል የሚታወቀው አደገኛ ቫይረስ የዓለምን ህዝብ የመንፈስ ጭንቀት ውስጥ ከቶቶ ከጤንነት መቃወስ አልፎ ከፍተኛ የሆነ አሉታዊ ኢኮኖሚያዊና ባህላዊ ተፅዕኖ እያሳደረ ነው። ይህ […]
The post ኮረና ቫይረስና ሁለት ጎን ተፅዕኖው!! – ፈቃዱ በቀለ(ዶ/ር) appeared first on ዘ-ሐበሻ: Zehabesha Latest Ethiopian News, Breaking News Provider.