ከኢትዮጵያዊነት የዜጎች መብት ማስከበሪያ ጉባኤ ከታህሳስ ወር መግቢያ ፳፻፲፪ ዓም ክቻይና በመጀመር ዓለምን በማዳረስ ላይ ያለውና COVID 19 (ኮቪድ፲፱) በ2019 የኮሮና ቫይረስ ወረርሺኝ በሚል ስም የታወቀው ተላላፊ ደዌ እስከመጋቢት ፴፤ ፳፻፲፪ በ 4 ወራት ጊዜ የሚከተለውን የሕመምና የሞት ጉዳት በዓለማችን ላይ አድርሷል፦( በ Johns Hopkins ዩኒቨርሲትይ ጥናት ላይ የተመረኮዘ- ይህ አሃዝ በየጊዜዉ ይቀያየራል። ለወቅታዊው አሃዝ […]
The post ከኮሮና ቫይረስ ወረርሺኝ እራስዎን ቤተሰብዎን የሥራ ባልደረባዎንና አገርዎን ያትርፉ የሃኪሞችን ምክር ተግባራዊ ያድርጉ appeared first on ዘ-ሐበሻ: Zehabesha Latest Ethiopian News, Breaking News Provider.